Parkinson’s Awareness Month

Parkinson’s Awareness Month

As part of Parkinson’s Awareness Month, medical professionals received specialized training. More than 60 health professionals participated in the program, with neurologists leading the sessions.

The training was conducted in collaboration with Addis Ababa University Tikur Anbessa Specialized Hospital’s Continuous professional development Center and Association of Ethiopian Neurologists.

***********************************************************

የፓርኪንሰንስ የግንዛቤ ፈጠራ ወር

የፓርኪንሰንስ በሽታ የግንዛቤ ፈጠራ ወር አካል የሆነው የጤና ባለሞያዎች ስልጠና ተሰጠ። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተከታታይ የሞያ ማሳደጊያ ማዕከል ጋር በተመተባበር ከ 60 በላይ የጤና ባለሞያዎች ሰልጥነዋል።

የፓርኪንሰን ህሙማን ከህክምና አገልግሎት ጋር ተያይዞ የሚያጋጥሟቸውን ፈተና ለማቃለል የሚያስችለው ይህ ስልጠና የአለም አቀፍ የፓርኪንሰን ቀንን አስመልክቶ የተዘጋጀው የግንዛቤ ፈጠራ ወር አካል ነው።

Add a Comment

Your email address will not be published.