Reaching Patients from Urban to Rural Communities

Reaching Patients from Urban to Rural Communities

From June 8–12, 2026, PPSOE visited bedridden and other patients living in rural communities across the Kambata Zone, where many are facing significant challenges and have limited access to essential healthcare and support.

During the outreach, PPSOE provided medicines, medical services, training, support group experience-sharing, and home-to-home visits to improve patients’ well-being and strengthen community-based care.

Many of the patients are living in very difficult conditions, highlighting the urgent need for continued healthcare and social support in rural communities.

****************************************************************************************************************************

 ከከተማ እስከ ገጠር፡ ለሕሙማን የተደረገ ድጋፍ

ከግንቦት 30 እስከ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም የፓፔሰኦ ሠራተኞች በገጠራማው የከምባታ ዞን የሚገኙ፣ በአልጋ ላይ የዋሉና ሌሎች ሕሙማንን የመስክ ምልከታ አድርገዋል። በእነዚህ አካባቢዎች የሚኖሩ ወገኖቻችን ከፍተኛ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፈተናዎች ያሉባቸው ሲሆን፣ መሠረታዊ የሕክምና አገልግሎትና ድጋፍ የማግኘት ዕድላቸውም እጅግ አናሳ ነው።

በዚህ የመስክ ምልከታ ወቅት ለሕሙማኑ የሚከተሉት ወሳኝ ድጋፎች ተበርክተዋል፦

  • የሕክምና አቅርቦት፦ የመድኃኒት ድጋፍ እና የቤት ለቤት የሕክምና አገልግሎት፣
  • የአቅም ግንባታ፦ ለሕሙማኑ የተሰጠ ሥልጠና እና በመካከላቸው የተደረገ የልምድ ልውውጥ።

በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ ህሙማን እጅግ አሳሳቢና አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ። ይህም በገጠር የሚኖሩ ማኅበረሰቦች ውስጥ ቀጣይነት ያለው የሕክምናና የማኅበራዊ ድጋፍ በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ በግልጽ ያሳያል።

Add a Comment

Your email address will not be published.