ድንቅ ስራ

ድንቅ ስራ

ድንቅ ስራ የአባላችን የወይዘሮ አስረስ አበበ ልጆች ለእናታቸው ተስካር ይዉል የነበረው ገንዘብ #ለፓርኪንሰን ሕሙማን ጥቅም እንዲውል ለፓፔሳኦ-ኢ ሰጥተዋል። በዚህም መሰረት አቅማቸው ለደከሙ ህሙማን ሽሮ ፣ ፓስ፣ ዘይት ተሰጥቷቸዋል ።
WORLD PARKINSON DAY IN ETHIOPIA

WORLD PARKINSON DAY IN ETHIOPIA

#WORLD_PARKINSON_DAY_IN_ETHIOPIA መድኃኒት በሌለው የፓርኪንሰን ህመም የሚሰቃዩ ኢትዮጵያውያን (ይትባረክ ዋለልኝ) #PPSO-E | የፓርኪንሰን ህመም በዓለም ደረጃ ለ26ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ11ኛ ጊዜ ዛሬ በሐገር ፍቅር ቲያትር ቤት በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች