Religious Leaders Training Program

Religious Leaders Training Program

ከተለያዩ #የእምነት_ተቋማት ከተውጣጡ የእምነት አባቶች ጋር የምክክርና ስልጠና መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡

ሰኔ 17፤ 2017 አም ፓርኪንሰንስ ፔሸንትስ ሰፖርት ኦርጋናይዜሽን ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ካውንስል ጋር በመተባበር የፓርኪንሰንስ በሽታን የተመለከተ ምክክርና ስልጠና አካሂዷል፡፡

ከተለያዩ የእምነት ተቋማት የተውጣጡ 52 የእምነት አባቶች የተሳተፉ ሲሆን የፓርኪንሰን ህሙማን የሚደርስባቸውን ጫና ማቃለል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ምክክር ተካሂዷል፡፡ ይህም ፓፔሰኦኢ በዋናነት ከሚሰራቸው የግንዛቤ ፈተራ ስራዎች አንዱ ነው፡፡

**********************

A consultation and training program was held with #religious_leaders from various faith institutions.

June 24, 2025, The Parkinson’s Patients Support Organization Ethiopia (PPSOE), in collaboration with inter religious Council of Addis Ababa city administration, conducted a consultation and training session on Parkinson’s disease.

Fifty-two religious leaders from diverse faith backgrounds participated, engaging in extensive discussions on ways to alleviate the suffering of Parkinson’s patients. This program is one of the key awareness-raising initiatives carried out by PPSOE.

Add a Comment

Your email address will not be published.